የጥሪ ማስታወቂያ
ሚያዝያ 07 ቀን 2014 ዓ.ም
የጥሪ ማስታወቂያ
በ2014 ዓ/ም ከትግራይ ክልል ዩኒቨርሲቲዎች በጊዚያዊነት ወደ ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ የድህረ-ምረቃ ተማሪዎች በሙሉ
ከትግራይ ክልል ዩኒቨርስቲዎች በ2014 ዓ/ም በጊዚያዊነት ወደ ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የ2ኛና 3ኛ ዲግሪ ተማሪዎች ከሚያዝያ 17 - 19 ቀን 2014 ዓ/ም ባሉት ቀናት የትምህርት ማስረጃችሁን (University Student ID, Student Copy & Registration Slips) በመያዝ በየአካዳሚክ ክፍሎች ሬጅስትራር በመገኘት ሪፖርት እንድታደርጉ እናሳስባለን፡፡
ማሳሰቢያ፡
- ከተጠቀሰው የሪፖርት ማድረጊያ ጊዜ ውጭ የማንቀበል መሆኑን እናስታውቃለን፡፡
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ
ሬጅስትራርና አልሙናይ ማኔጅመንት ዳይሬክቶሬት
Saturday, April 16, 2022 - 10